የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 17:58
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 58 ሳኦልም “አንተ ወጣት፣ የማን ልጅ ነህ?” ሲል ጠየቀው፤ ዳዊትም መልሶ “የቤተልሔም+ ሰው የሆነው የአገልጋይህ የእሴይ+ ልጅ ነኝ” አለው።

  • ሚክያስ 5:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ከይሁዳ አእላፋት* መካከል በጣም ትንሽ የሆንሽው

      ቤተልሔም ኤፍራታ+ ሆይ፣

      ምንጩ ከጥንት፣ ከረጅም ዘመን በፊት የሆነ፣

      በእስራኤል ገዢ የሚሆን ከአንቺ ይወጣልኛል።+

  • ማቴዎስ 2:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ‘በይሁዳ ምድር የምትገኚው አንቺ ቤተልሔም ሆይ፣ ለሕዝቤ ለእስራኤል እረኛ የሚሆን ገዢ ከአንቺ ስለሚወጣ በይሁዳ ገዢዎች ዘንድ ከሁሉ የተናቅሽ ከተማ አትሆኚም።’”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ