የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 18:7-12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ምድርም ትንቀጠቀጥና ትናወጥ ጀመር፤+

      የተራሮች መሠረቶች ተንቀጠቀጡ፤

      እሱ ስለተቆጣም ራዱ።+

       8 ከአፍንጫው ጭስ ወጣ፤

      የሚባላም እሳት ከአፉ ወጣ፤+

      ፍምም ከእሱ ፈለቀ።

       9 ወደ ታች ሲወርድ ሰማያት እንዲያጎነብሱ አደረገ፤+

      ከእግሮቹም በታች ጥቅጥቅ ያለ ደመና ነበር።+

      10 በኪሩብ ላይ ተቀምጦ እየበረረ መጣ።+

      በመንፈስ* ክንፎች በፍጥነት ወረደ።+

      11 ከዚያም በጨለማ ራሱን ሸፈነ፤+

      ጥቁር ውኃና ጥቅጥቅ ያለ ደመና+

      እንደ መጠለያ በዙሪያው ነበር።

      12 በፊቱ ካለው ብርሃን፣

      ከደመናቱ መካከል በረዶና ፍም ወጣ።

  • መዝሙር 77:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የነጎድጓድህ ድምፅ+ እንደ ሠረገላ ድምፅ ነበር፤

      የመብረቅ ብልጭታዎች በዓለም* ላይ አበሩ፤+

      ምድር ተናወጠች፤ ደግሞም ተንቀጠቀጠች።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ