የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 49:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ይሁዳ የአንበሳ ደቦል ነው።+ ልጄ፣ በእርግጥም ያደንከውን በልተህ ትነሳለህ። እንደ አንበሳ ያደፍጣል፤ እንደ አንበሳ ይንጠራራል፤ ማንስ ሊያስነሳው ይደፍራል?

  • ዘኁልቁ 23:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ልክ እንደ አንበሳ የሚነሳው ሕዝብ ይህ ነው፤

      እሱም እንደ አንበሳ ተነስቶ ይቆማል።+

      ያደነውን እስኪበላ፣

      የተገደሉትንም ደማቸውን እስኪጠጣ ድረስ አይተኛም።”

  • ዘኁልቁ 24:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 አድብቷል፤ እንደ አንበሳም ተጋድሟል፤

      እንደ አንበሳስ ማን ሊቀሰቅሰው ይደፍራል?

      አንተን የሚባርኩህ የተባረኩ ናቸው፤

      የሚረግሙህም የተረገሙ ናቸው።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ