-
ኢያሱ 19:44አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
44 ኤልተቄ፣ ጊበቶን፣+ ባዓላት፣
-
-
ኢያሱ 19:48አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
48 የዳን ነገድ ርስት በየቤተሰቡ ይህ ነበር። ከተሞቹና መንደሮቻቸው እነዚህ ነበሩ።
-
-
ኢያሱ 21:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ከሌዋውያን መካከል ለሆኑት ለቀሩት የቀአታውያን ቤተሰቦች ደግሞ ከኤፍሬም ነገድ ርስት ላይ ከተሞች በዕጣ ተሰጧቸው።
-
-
ኢያሱ 21:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ከዳን ነገድ ላይ ኤልተቄን ከነግጦሽ መሬቷ፣ ጊበቶንን ከነግጦሽ መሬቷ፣
-
-
1 ነገሥት 15:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ከይሳኮር ቤት የሆነው የአኪያህ ልጅ ባኦስ በእሱ ላይ አሴረ፤ ናዳብና እስራኤል ሁሉ የፍልስጤማውያን ከተማ የሆነችውን ጊበቶንን+ ከበው ሳሉ ባኦስ ጊበቶን ላይ ናዳብን ገደለው።
-