-
ዘዳግም 32:39አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እኔ እገድላለሁ፤ እኔ ሕያው አደርጋለሁ።+
-
-
2 ነገሥት 4:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 ኤልሳዕ ወደ ቤት ሲገባ ልጁ ሞቶ በእሱ አልጋ ላይ ተጋድሞ አገኘው።+
-
-
2 ነገሥት 4:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 ከዚያም አልጋው ላይ ወጥቶ ልጁ ላይ በመተኛት አፉን በአፉ፣ ዓይኑን በዓይኑ እንዲሁም መዳፉን በመዳፉ ላይ አድርጎ ላዩ ላይ ተደፋበት፤ የልጁም ሰውነት መሞቅ ጀመረ።+
-
-
ዮሐንስ 11:44አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
44 የሞተው ሰው እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደተገነዙ ወጣ፤ ፊቱም በጨርቅ ተጠምጥሞ ነበር። ኢየሱስም “ፍቱትና ይሂድ” አላቸው።
-
-
ሮም 14:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ክርስቶስ የሞተውና ዳግም ሕያው የሆነው ለዚህ ዓላማ ይኸውም በሙታንም ሆነ በሕያዋን ላይ ጌታ ይሆን ዘንድ ነውና።+
-