ዳንኤል 2:22 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 22 ጥልቅ የሆኑትንና የተሰወሩትን ነገሮች ይገልጣል፤+በጨለማ ውስጥ ያለውን ያውቃል፤+ብርሃንም ከእሱ ጋር ይኖራል።+ ዳንኤል 2:28 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 28 ይሁንና ሚስጥርን የሚገልጥ አምላክ በሰማያት አለ፤+ እሱም በመጨረሻዎቹ ቀናት የሚሆነውን ነገር ለንጉሥ ናቡከደነጾር አሳውቆታል። በአልጋህ ላይ ተኝተህ ሳለህ ያየኸው ሕልምና የተመለከትካቸው ራእዮች እነዚህ ናቸው፦
28 ይሁንና ሚስጥርን የሚገልጥ አምላክ በሰማያት አለ፤+ እሱም በመጨረሻዎቹ ቀናት የሚሆነውን ነገር ለንጉሥ ናቡከደነጾር አሳውቆታል። በአልጋህ ላይ ተኝተህ ሳለህ ያየኸው ሕልምና የተመለከትካቸው ራእዮች እነዚህ ናቸው፦