የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 እንግዲህ እኔ እሱ እንደሆንኩ እዩ፤+

      ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት የሉም።+

      እኔ እገድላለሁ፤ እኔ ሕያው አደርጋለሁ።+

      እኔ አቆስላለሁ፤+ እኔው እፈውሳለሁ፤+

      ከእጄም ማዳን የሚችል የለም።+

  • መዝሙር 41:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ታሞ በአልጋ ላይ ተኝቶ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል፤+

      በታመመበት ወቅት መኝታውን ሙሉ በሙሉ ትቀይርለታለህ።

  • መዝሙር 103:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እሱ በደልሽን ሁሉ ይቅር ይላል፤+

      ሕመምሽንም ሁሉ ይፈውሳል፤+

  • መዝሙር 147:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይጠግናል፤

      ቁስላቸውን ይፈውሳል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ