የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 6:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ከመኖሪያ ቦታህ ከሰማያት ሆነህ ስማ፤ የምድር ሕዝቦች ሁሉ እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ስምህን እንዲያውቁና+ እንዲፈሩህ እንዲሁም ስምህ እኔ በሠራሁት በዚህ ቤት እንደሚጠራ እንዲያውቁ ያ የባዕድ አገር ሰው የጠየቀህን ሁሉ ፈጽምለት።

  • መዝሙር 72:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ክብራማ ስሙ ለዘላለም ይወደስ፤+

      ምድርም ሁሉ በክብሩ ትሞላ።+

      አሜን፣ አሜን።

  • ማቴዎስ 6:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 “እንግዲያው እናንተ በዚህ መንገድ ጸልዩ፦+

      “‘በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፣ ስምህ+ ይቀደስ።*+

  • ዮሐንስ 12:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 አባት ሆይ፣ ስምህን አክብረው።” በዚህ ጊዜ “ስሜን አክብሬዋለሁ፤ ደግሞም አከብረዋለሁ”+ የሚል ድምፅ+ ከሰማይ መጣ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ