- 
	                        
            
            1 ነገሥት 12:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
- 
                            - 
                                        31 እሱም በኮረብቶቹ ላይ የአምልኮ ቤቶችን ሠራ፤ ከሕዝቡም መካከል ሌዋውያን ያልሆኑ ሰዎችን ካህናት አድርጎ ሾመ።+ 
 
- 
                                        
- 
	                        
            
            1 ነገሥት 12:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
- 
                            - 
                                        33 በቤቴል በሠራው መሠዊያም ላይ ራሱ በመረጠው ወር ይኸውም በስምንተኛው ወር በ15ኛው ቀን መባዎችን ማቅረብ ጀመረ፤ ለእስራኤል ሰዎችም በዓል አቋቋመ፤ እንዲሁም መባዎችንና የሚጨሱ መሥዋዕቶችን ለማቅረብ ወደ መሠዊያው ወጣ። 
 
-