የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 29:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ሀብትና ክብር ከአንተ ነው፤+ አንተም ሁሉንም ነገር ትገዛለህ፤+ ኃይልና+ ብርታት+ በእጅህ ነው፤ እጅህ ሁሉንም ታላቅ ማድረግና+ ለሁሉም ብርታት መስጠት ይችላል።+

  • ኢሳይያስ 40:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እነሆ፣ ብሔራት በገንቦ ውስጥ እንዳለች ጠብታ ናቸው፤

      በሚዛንም ላይ እንዳለ አቧራ ይቆጠራሉ።+

      እነሆ፣ ደሴቶችን እንደ ደቃቅ አፈር ያነሳቸዋል።

  • ኢሳይያስ 40:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ብሔራት ሁሉ በፊቱ የሌሉ ያህል ናቸው፤+

      በእሱም ዘንድ ከምንም የማይቆጠሩና ዋጋ ቢስ ናቸው።+

  • ዳንኤል 4:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 የምድር ነዋሪዎች ሁሉ እንደ ኢምንት ይቆጠራሉ፤ በሰማያት ሠራዊትና በምድር ነዋሪዎች ላይ እንደ ፈቃዱ ያደርጋል። ሊያግደው* ወይም ‘ምን ማድረግህ ነው?’ ብሎ ሊጠይቀው የሚችል ማንም የለም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ