የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 13:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ጥሩ ሰው ለልጅ ልጆቹ ውርስ ይተዋል፤

      የኃጢአተኛ ሀብት ግን ለጻድቅ ይከማቻል።+

  • ምሳሌ 28:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ወለድና+ አራጣ በማስከፈል ሀብት የሚያካብት፣

      ለድሆች ሞገስ ለሚያሳይ ሰው ያከማችለታል።+

  • መክብብ 2:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 አምላክ እሱን ለሚያስደስት ሰው ጥበብ፣ እውቀትና ደስታ ይሰጣል፤+ ኃጢአተኛ ለሆነው ግን እውነተኛውን አምላክ ለሚያስደስት ሰው ይሰጥ ዘንድ የመሰብሰብና የማከማቸት ሥራ ሰጥቶታል።+ ይህም ከንቱና ነፋስን እንደማሳደድ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ