የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 146:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 መንፈሱ* ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል፤+

      በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል።+

  • መክብብ 9:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እጅህ የሚያገኘውን ሥራ ሁሉ በሙሉ ኃይልህ አከናውን፤ አንተ በምትሄድበት በመቃብር* ሥራም ሆነ ዕቅድ፣ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና።+

  • ኢሳይያስ 57:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 57 ጻድቁ ሞቷል፤

      ይህን ግን ማንም ልብ አይልም።

      ታማኝ ሰዎች ተወስደዋል፤*+

      ሆኖም ጻድቁ የተወሰደው

      ከመከራ የተነሳ እንደሆነ* የሚያስተውል የለም።

       2 እሱ ሰላም ያገኛል።

      በቅንነት የሚሄዱ ሁሉ አልጋቸው* ላይ ያርፋሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ