የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 51:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ከበደሌ ሙሉ በሙሉ እጠበኝ፤+

      ከኃጢአቴም አንጻኝ።+

  • ኢሳይያስ 1:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 “ኑና በመካከላችን የተፈጠረውን ችግር ተወያይተን እንፍታ” ይላል ይሖዋ።+

      “ኃጢአታችሁ እንደ ደም ቢቀላ

      እንደ በረዶ ይነጣል፤+

      እንደ ደማቅ ቀይ ጨርቅ ቢቀላም

      እንደ ነጭ የሱፍ ጨርቅ ይሆናል።

  • 1 ዮሐንስ 1:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 ይሁን እንጂ እሱ ራሱ በብርሃን እንዳለ ሁሉ እኛም በብርሃን የምንመላለስ ከሆነ እርስ በርሳችን ኅብረት ይኖረናል፤ እንዲሁም የልጁ የኢየሱስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ