የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 40:13-17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ይሖዋ ሆይ፣ እኔን ለማዳን እባክህ ፈቃደኛ ሁን።+

      ይሖዋ ሆይ፣ እኔን ለመርዳት ፍጠን።+

      14 ሕይወቴን* ለማጥፋት የሚሹ ሁሉ፣

      ኀፍረትና ውርደት ይከናነቡ።

      በእኔ ላይ በደረሰው ጉዳት ደስ የሚሰኙ

      አፍረው ወደ ኋላ ይመለሱ።

      15 “እሰይ! እሰይ!” የሚሉኝ

      በሚደርስባቸው ኀፍረት የተነሳ ክው ይበሉ።

      16 አንተን የሚፈልጉ+ ግን

      በአንተ ይደሰቱ፤ ሐሴትም ያድርጉ።+

      የማዳን ሥራህን የሚወዱ፣

      ምንጊዜም “ይሖዋ ታላቅ ይሁን” ይበሉ።+

      17 እኔ ግን ምስኪንና ድሃ ነኝ፤

      ይሖዋ ትኩረት ይስጠኝ።

      አንተ ረዳቴና ታዳጊዬ ነህ፤+

      አምላኬ ሆይ፣ አትዘግይ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ