የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 22:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ከማህፀን ያወጣኸኝ አንተ ነህ፤+

      በእናቴ ጡት ተማምኜ እንድኖር ያደረግከኝ አንተ ነህ።

      10 ስወለድ ጀምሮ ለአንተ በአደራ ተሰጠሁ፤*

      ከእናቴ ማህፀን ጀምሮ አንተ አምላኬ ነህ።

  • መዝሙር 139:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ፅንስ እያለሁ እንኳ ዓይኖችህ አዩኝ፤

      የአካሌ ክፍሎች በሙሉ በመጽሐፍህ ተጻፉ፤

      አንዳቸውም ወደ ሕልውና ከመምጣታቸው በፊት፣

      የተሠሩባቸውን ቀኖች በተመለከተ በዝርዝር ተጻፈ።

  • ኢሳይያስ 46:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 “የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ ከእስራኤልም ቤት የቀራችሁት ሁሉ፣+

      ከተወለዳችሁበት ጊዜ አንስቶ የረዳኋችሁ፣ በማህፀን ከነበራችሁበት ጊዜም አንስቶ የተሸከምኳችሁ+ ስሙኝ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ