-
ዘፀአት 15:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ይሖዋ ለዘላለም ንጉሥ ሆኖ ይገዛል።+
-
-
መዝሙር 145:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ንግሥናህ ዘላለማዊ ነው፤
ግዛትህም ከትውልድ እስከ ትውልድ ጸንቶ ይኖራል።+
-