የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 112:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ለቅኖች በጨለማ ውስጥ እንደ ብርሃን ያበራል።+

      ח [ኼት]

      ሩኅሩኅና* መሐሪ+ እንዲሁም ጻድቅ ነው።

  • ምሳሌ 4:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የጻድቃን መንገድ ግን ፍንትው ብሎ እንደሚወጣ የማለዳ ብርሃን ነው፤

      እንደ ቀትር ብርሃን ቦግ ብሎ እስኪበራም ድረስ እየደመቀ ይሄዳል።+

  • ኢሳይያስ 30:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 የሙሉ ጨረቃ ብርሃንም እንደ ፀሐይ ብርሃን ይሆናል፤ ይሖዋ የሕዝቡን ስብራት* በሚጠግንበትና+ በእሱ ምት የተነሳ የደረሰባቸውን ከባድ ቁስል በሚፈውስበት ቀን+ የፀሐይ ብርሃን፣ እንደ ሰባት ቀን ብርሃን ሰባት እጥፍ ይደምቃል።+

  • ሚክያስ 7:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በእሱ ላይ ኃጢአት ስለሠራሁ+

      ለእኔ እስኪሟገትልኝና ፍትሕ እንዳገኝ እስከሚያደርግ ድረስ

      የይሖዋን ቁጣ ችዬ እኖራለሁ።

      እሱ ወደ ብርሃን ያወጣኛል፤

      እኔም የእሱን ጽድቅ አያለሁ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ