የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 19:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው፤+ ኃይልን ያድሳል።*+

      የይሖዋ ማሳሰቢያ አስተማማኝ ነው፤+ ተሞክሮ የሌለውን ጥበበኛ ያደርጋል።+

  • መዝሙር 40:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 አምላኬ ሆይ፣ ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል፤*+

      ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው።+

  • መዝሙር 112:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 112 ያህን አወድሱ!*+

      א [አሌፍ]

      ይሖዋን የሚፈራና+

      ב [ቤት]

      ትእዛዛቱን እጅግ የሚወድ ሰው ደስተኛ ነው።+

  • ማቴዎስ 5:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 “መንፈሳዊ ነገሮችን የተጠሙ* ደስተኞች ናቸው፤+ መንግሥተ ሰማያት የእነሱ ነውና።

  • ሮም 7:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 በውስጤ በአምላክ ሕግ እጅግ ደስ ይለኛል፤+

  • ያዕቆብ 1:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ሆኖም ነፃ የሚያወጣውን ፍጹም ሕግ+ በትኩረት የሚመለከትና በዚያ የሚጸና ሰው ሰምቶ የሚረሳ ሳይሆን በሥራ ላይ የሚያውል ሰው ነው፤ በሚያደርገውም ነገር ደስተኛ ይሆናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ