የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የይሖዋ ሕዝብ ድርሻው ነው፤+

      ያዕቆብ ርስቱ ነው።+

      10 እሱን ምድረ በዳ በሆነ ምድር፣+

      ነፋስ በሚያፏጭበት ጭው ያለ በረሃ አገኘው።+

      ሊጠብቀውም ዙሪያውን ከበበው፤ ተንከባከበው፤+

      እንደ ዓይኑም ብሌን ጠበቀው።+

  • ዘካርያስ 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 ክብር ከተጎናጸፈ በኋላ፣* እናንተን ወደዘረፏችሁ ብሔራት የላከኝ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦+ ‘እናንተን የሚነካ ሁሉ የዓይኔን ብሌን* ይነካል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ