የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 34:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ብርቱ ደቦል አንበሶች እንኳ የሚበሉት አጥተው ይራባሉ፤

      ይሖዋን የሚሹ ግን መልካም ነገር አይጎድልባቸውም።+

  • ኢሳይያስ 55:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ምግብ ላልሆነ ነገር ለምን ገንዘባችሁን ታወጣላችሁ?

      እርካታ ለማያስገኝ ነገርስ ለምን ገቢያችሁን* ታባክናላችሁ?

      እኔን በጥሞና አዳምጡ፤ መልካም የሆነውንም ብሉ፤+

      ምርጥ ምግብ በመብላትም* ሐሴት ታደርጋላችሁ።*+

  • ሉቃስ 1:53
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 53  የተራቡትን በመልካም ነገሮች አጥግቧል፤+ ሀብታሞችንም ባዶ እጃቸውን ሰዷቸዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ