የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 30:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ምክንያቱም የሚቆጣው ለአጭር ጊዜ ነው፤+

      ሞገስ የሚያሳየው* ግን ለዕድሜ ልክ ነው።+

      ማታ ለቅሶ ቢሆንም ጠዋት ግን እልልታ ይሆናል።+

  • ኢሳይያስ 9:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ሕዝቡን አብዝተሃል፤

      ታላቅ ደስታ እንዲያገኝ አድርገሃል።

      መከር በሚሰበሰብበት ጊዜ ሐሴት እንደሚያደርጉ፣

      ምርኮንም ሲከፋፈሉ እንደሚደሰቱ ሰዎች

      በፊትህ ደስ ይሰኛሉ።

  • ኢሳይያስ 61:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 61 የሉዓላዊው ጌታ የይሖዋ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፤+

      ምክንያቱም ይሖዋ የዋህ ለሆኑ ሰዎች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል።+

      ልባቸው የተሰበረውን እንድጠግን፣

      ለተማረኩት ነፃነትን እንዳውጅ

      እንዲሁም ‘የእስረኞች ዓይን ይከፈታል’ ብዬ እንድናገር ልኮኛል፤+

       2 ይሖዋ በጎ ፈቃድ* የሚያሳይበትን ዓመት፣

      አምላካችን የሚበቀልበትንም ቀን እንዳውጅ፣+

      የሚያለቅሱትንም ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል፤+

       3 በጽዮን የተነሳ ላዘኑት

      በአመድ ፋንታ የራስ መሸፈኛ፣

      በሐዘን ፋንታ የደስታ ዘይት፣

      በተደቆሰም መንፈስ ፋንታ የውዳሴ ልብስ እንድሰጥ ልኮኛል።

      እነሱም ይሖዋ ራሱን ክብር ለማጎናጸፍ*

      የተከላቸው ትላልቅ የጽድቅ ዛፎች ተብለው ይጠራሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ