የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 29:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እንደ አባቶቻችን ሁሉ እኛም በፊትህ የባዕድ አገር ሰዎችና ሰፋሪዎች ነንና።+ የሕይወት ዘመናችን በምድር ላይ እንደ ጥላ ነው፤+ ተስፋም የለውም።

  • ኢዮብ 14:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 “ከሴት የተወለደ ሰው፣

      የሕይወት ዘመኑ አጭርና+ በመከራ የተሞላ* ነው።+

       2 እንደ አበባ ይፈካል፤ ከዚያም ይጠወልጋል፤*+

      እንደ ጥላም ወዲያው ያልፋል፤ ደብዛውም ይጠፋል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ