የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 49:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አፌ ጥበብን ይናገራል፤

      በልቤም የማሰላስለው ነገር+ ማስተዋልን ይገልጣል።

  • መዝሙር 51:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ይሖዋ ሆይ፣ አፌ ምስጋናህን እንዲያውጅ

      ከንፈሮቼን ክፈት።+

  • መዝሙር 143:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 የጥንቱን ዘመን አስታውሳለሁ፤

      ባከናወንካቸው ነገሮች ሁሉ ላይ አሰላስላለሁ፤+

      የእጆችህን ሥራ በታላቅ ጉጉት አውጠነጥናለሁ።*

  • ፊልጵስዩስ 4:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 በመጨረሻም ወንድሞች፣ እውነት የሆነውን ነገር ሁሉ፣ ቁም ነገር ያለበትን ነገር ሁሉ፣ ጽድቅ የሆነውን ነገር ሁሉ፣ ንጹሕ የሆነውን ነገር ሁሉ፣ ተወዳጅ የሆነውን ነገር ሁሉ፣ በመልካም የሚነሳውን ነገር ሁሉ፣ በጎ የሆነውን ሁሉና ምስጋና የሚገባውን ነገር ሁሉ ማሰባችሁን* አታቋርጡ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ