የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 22:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ይሖዋ እንደ ጽድቄ ወሮታ ይከፍለኛል፤+

      እንደ እጄ ንጽሕና ብድራት ይመልስልኛል።+

  • ኢሳይያስ 33:15, 16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ዘወትር በጽድቅ የሚመላለስ፣+

      ቅን+ የሆነውን ነገር የሚናገር፣

      በማታለልና በማጭበርበር የሚገኝን ጥቅም የሚጠላ፣

      ጉቦ ከመቀበል እጁን የሚሰበስብ፣+

      ደም ለማፍሰስ የሚጠነሰስን ሴራ ላለመስማት ጆሮውን የሚደፍን

      እንዲሁም ክፉ የሆነውን ላለማየት ዓይኑን የሚጨፍን ሰው፣

      16 በከፍታ ቦታዎች ይኖራል፤

      ዓለታማ ምሽጎች አስተማማኝ መጠጊያው ይሆናሉ፤

      ምግቡም ይቀርብለታል፤

      የውኃ አቅርቦትም ፈጽሞ አይቋረጥበትም።”+

  • ማቴዎስ 5:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 “ልባቸው ንጹሕ የሆነ ደስተኞች ናቸው፤+ አምላክን ያያሉና።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ