መዝሙር 36:9 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው፤+በብርሃንህ፣ ብርሃን ማየት እንችላለን።+ መዝሙር 43:3 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 ብርሃንህንና እውነትህን ላክ።+ እነሱ ይምሩኝ፤+ወደተቀደሰው ተራራህና ወደ ታላቁ የማደሪያ ድንኳንህ ይውሰዱኝ።+ መዝሙር 119:105 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 105 ቃልህ ለእግሬ መብራት፣ለመንገዴም ብርሃን ነው።+