የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 18:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ከብርቱ ጠላቴ አዳነኝ፤+

      ከእኔ ይበልጥ ብርቱዎች ከሆኑት፣ ከሚጠሉኝ ሰዎች ታደገኝ።+

  • መዝሙር 40:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እኔ ግን ምስኪንና ድሃ ነኝ፤

      ይሖዋ ትኩረት ይስጠኝ።

      አንተ ረዳቴና ታዳጊዬ ነህ፤+

      አምላኬ ሆይ፣ አትዘግይ።+

  • ምሳሌ 22:22, 23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ድሃውን ድሃ ስለሆነ ብቻ አትዝረፈው፤+

      ችግረኛውንም በከተማው በር ላይ ግፍ አትፈጽምበት፤+

      23 ይሖዋ ራሱ ይሟገትላቸዋልና፤+

      የሚያጭበረብሯቸውንም ሰዎች ሕይወት ያጠፋል።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ