የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ

      ምንም ዓይነት ጉዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤+

      ምክንያቱም ውኃ ባሕርን እንደሚሸፍን

      ምድርም በይሖዋ እውቀት ትሞላለች።+

  • ሚክያስ 4:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እሱ በብዙ ሕዝቦች መካከል ይፈርዳል፤+

      በሩቅ ካሉ ኃያላን ብሔራት ጋር በተያያዘም ሁሉንም ነገር ያቀናል።*

      እነሱ ሰይፋቸውን ማረሻ፣

      ጦራቸውንም ማጭድ ለማድረግ ይቀጠቅጣሉ።+

      አንዱ ብሔር በሌላው ብሔር ላይ ሰይፍ አያነሳም፤

      ከእንግዲህ ወዲህ ጦርነት አይማሩም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ