የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 39:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 እኔ “በምላሴ ኃጢአት እንዳልፈጽም+

      አካሄዴን እጠብቃለሁ።

      ክፉ ሰው ከእኔ ጋር እስካለ ድረስ

      አፌን ለመጠበቅ ልጓም አስገባለሁ”*+ አልኩ።

  • ምሳሌ 17:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 አዋቂ ሰው ንግግሩ ቁጥብ ነው፤+

      ጥልቅ ግንዛቤ ያለው ሰውም የተረጋጋ ነው።*+

  • ምሳሌ 21:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ፣

      ራሱን ከችግር ይጠብቃል።*+

  • ያዕቆብ 1:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 የተወደዳችሁ ወንድሞቼ፣ ይህን እወቁ፦ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ፣ ለመናገር የዘገየና+ ለቁጣ የዘገየ መሆን አለበት፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ