መዝሙር 37:4 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 በይሖዋ ሐሴት አድርግ፤*እሱም የልብህን መሻት ይሰጥሃል። 1 ዮሐንስ 5:14 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 14 በእሱ ላይ ያለን ትምክህት* ይህ ነው፤+ የምንጠይቀው ነገር ምንም ይሁን ምን ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ ሁኔታ እስከለመንን ድረስ ይሰማናል።+