የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 31:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ወርቅን መታመኛዬ አድርጌ፣

      ወይም ምርጥ የሆነውን ወርቅ ‘አንተ መመኪያዬ ነህ!’ ብዬ ከሆነ፣+

  • ኢዮብ 31:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ይህ በዳኞች ሊያስቀጣ የሚገባ በደል በሆነ ነበር፤

      በላይ ያለውን እውነተኛውን አምላክ መካድ ይሆንብኝ ነበርና።

  • መዝሙር 52:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 በመሆኑም አምላክ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያንኮታኩትሃል፤+

      መንጭቆ ይወስድሃል፤ ከድንኳንህም ጎትቶ ያወጣሃል፤+

      ከሕያዋን ምድር ይነቅልሃል።+ (ሴላ)

  • መዝሙር 52:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “እንዲህ ያለ ሰው አምላክን መጠጊያው* አያደርግም፤+

      ይልቁንም በታላቅ ሀብቱ ይታመናል፤+

      ራሱ በሚጠነስሰውም ሴራ* ይመካል።”*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ