ምሳሌ 4:20-22 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 20 ልጄ ሆይ፣ ቃሌን በትኩረት ተከታተል፤ንግግሬን በጥሞና አዳምጥ።* 21 ከእይታህ አይራቅ፤በልብህ ውስጥ አስቀምጠው፤+22 ለሚያገኙት ሕይወት ነውና፤+ለመላ አካላቸውም* ጤና ነው። ምሳሌ 12:18 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 18 ሳይታሰብበት የሚነገር ቃል እንደ ሰይፍ ይወጋል፤የጥበበኞች ምላስ ግን ፈውስ ነው።+
20 ልጄ ሆይ፣ ቃሌን በትኩረት ተከታተል፤ንግግሬን በጥሞና አዳምጥ።* 21 ከእይታህ አይራቅ፤በልብህ ውስጥ አስቀምጠው፤+22 ለሚያገኙት ሕይወት ነውና፤+ለመላ አካላቸውም* ጤና ነው።