የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 39:10-12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እሷም ዮሴፍን በየቀኑ ትወተውተው ነበር፤ እሱ ግን ከእሷ ጋር ለመተኛትም ሆነ አብሯት ለመሆን ፈጽሞ ፈቃደኛ አልሆነም። 11 ይሁንና አንድ ቀን ዮሴፍ ሥራውን ለማከናወን ወደ ቤት ሲገባ ከቤቱ አገልጋዮች መካከል አንዳቸውም በዚያ አልነበሩም። 12 እሷም ልብሱን አፈፍ አድርጋ ይዛ “አብረኸኝ ተኛ!” አለችው። እሱ ግን ልብሱን እጇ ላይ ጥሎ ወደ ውጭ ሸሽቶ ወጣ።

  • ምሳሌ 6:23, 24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ትእዛዙ መብራት ነውና፤+

      ሕጉም ብርሃን ነው፤+

      የተግሣጽ ወቀሳም ወደ ሕይወት ይመራል።+

      24 ከክፉ ሴት፣+ ከባለጌ* ሴትም

      የሚያባብል አንደበት ይጠብቁሃል።+

  • ምሳሌ 7:4, 5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ጥበብን “እህቴ ነሽ” በላት፤

      ማስተዋልንም “ዘመዴ” ብለህ ጥራት፤

       5 ጋጠወጥና*+ ባለጌ* ከሆነች ሴት፣

      እንዲሁም ከምትናገረው የሚያባብል* ቃል ይጠብቁሃል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ