የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 16:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እነሱም እዚያ በደረሱ ጊዜ ሳሙኤል ኤልያብን+ ሲያየው “መቼም ይሖዋ የሚቀባው ሰው ይህ መሆን አለበት” አለ። 7 ሆኖም ይሖዋ ሳሙኤልን እንዲህ አለው፦ “እኔ ስላልተቀበልኩት መልኩንና የቁመቱን ርዝማኔ አትይ።+ አምላክ የሚያየው ሰው በሚያይበት መንገድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው የሚያየው ውጫዊ ገጽታን ነው፤ ይሖዋ ግን የሚያየው ልብን ነው።”+

  • ምሳሌ 24:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “እኛ ግን ስለዚህ ጉዳይ ምንም አናውቅም” ብትል፣

      ልብን* የሚመረምረው እሱ ይህን አያስተውልም?+

      አዎ፣ አንተን* የሚመለከተው አምላክ ያውቃል፤

      ለእያንዳንዱም ሰው እንደ ሥራው ይከፍለዋል።+

  • ኤርምያስ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እኔ ይሖዋ፣ ለእያንዳንዱ እንደ መንገዱ፣

      እንደ ሥራውም ፍሬ ለመስጠት

      ልብን እመረምራለሁ፤+

      የውስጥ ሐሳብንም* እፈትናለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ