የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 36:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 እሱ የውኃ ጠብታዎችን ወደ ላይ ይስባል፤+

      ጭጋጉም ወደ ዝናብነት ይለወጣል፤

  • ኢዮብ 38:37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 ደመናትን ለመቁጠር የሚያስችል ጥበብ ያለው ማን ነው?

      ወይስ የሰማይን የውኃ ማሰሮዎች ሊደፋ የሚችል ማን ነው?+

  • ኤርምያስ 10:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ድምፁን ሲያሰማ

      በሰማያት ያሉ ውኃዎች ይናወጣሉ፤+

      ደመና* ከምድር ዳርቻዎች ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርጋል።+

      በዝናብ ጊዜ መብረቅን ያበርቃል፤*

      ነፋሱንም ከግምጃ ቤቱ ያወጣል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ