የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 23:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ልክ እንደ አንበሳ የሚነሳው ሕዝብ ይህ ነው፤

      እሱም እንደ አንበሳ ተነስቶ ይቆማል።+

      ያደነውን እስኪበላ፣

      የተገደሉትንም ደማቸውን እስኪጠጣ ድረስ አይተኛም።”

  • ኢሳይያስ 31:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋ እንዲህ ብሎኛልና፦

      “አንበሳ ይኸውም ደቦል አንበሳ ባደነው እንስሳ ላይ ቆሞ እንደሚያገሳ፣

      ብዙ እረኞች ተጠራርተው ሲመጡበትም

      ጩኸታቸው እንደማያሸብረው፣

      የሚያሰሙትም ሁካታ እንደማያስፈራው ሁሉ

      የሠራዊት ጌታ ይሖዋም ለጽዮን ተራራና ለኮረብታዋ ሲል

      ለመዋጋት ይወርዳል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ