የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በሬ ጌታውን፣

      አህያም የባለቤቱን ጋጣ በሚገባ ያውቃል፤

      እስራኤል ግን እኔን* አላወቀም፤+

      የገዛ ሕዝቤም አላስተዋለም።”

  • ኤርምያስ 2:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ለመሆኑ አንዲት ድንግል ጌጣጌጧን፣

      ሙሽሪትስ ጌጠኛ መቀነቷን* ትረሳለች?

      የገዛ ሕዝቤ ግን ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ቀናት ረስቶኛል።+

  • ኤርምያስ 9:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ምላሳቸውን እንደ ደጋን ወጠሩ፤

      በምድሪቱ ላይ ታማኝነት ሳይሆን ውሸት ሰፍኗል።+

      “በክፋት ላይ ክፋት እየጨመሩ ይሄዳሉ፤

      እኔንም ጨርሶ አይሰሙም”+ ይላል ይሖዋ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ