የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 106:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 በግብፅ ታላላቅ ነገሮች ያደረገውን፣+

      አዳኛቸው የሆነውን አምላክ ረሱ፤+

  • ኢሳይያስ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 አንቺ፣* አዳኝ አምላክሽን ረስተሻልና፤+

      መሸሸጊያ ዓለትሽንም+ አላስታወስሽም።

      ያማሩ ተክሎችን ያለማሽውና

      በመካከሉም የባዕድ* ቡቃያ የተከልሽው ለዚህ ነው።

  • ኤርምያስ 18:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ሕዝቤ ግን እኔን ረስቶኛል።+

      ለማይረባ ነገር መሥዋዕት ያቀርባሉና፤+

      ሰዎችም በመንገዳቸው፣ በጥንቶቹ ጎዳናዎች እንዲሰናከሉ+

      ደግሞም ባልተስተካከሉና ባልተደለደሉ* ተለዋጭ መንገዶች እንዲሄዱ ያደርጋሉ፤

  • ሆሴዕ 8:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እስራኤል ፈጣሪውን ረስቷል፤+ ቤተ መቅደሶችንም ገንብቷል፤+

      ይሁዳም የተመሸጉ ከተሞችን አብዝቷል።+

      እኔ ግን በከተሞቹ ላይ እሳት እሰዳለሁ፤

      እሳቱም የእያንዳንዳቸውን ማማዎች ይበላል።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ