የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 12:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በዚያ ቀን በእርግጥ እንዲህ ትላለህ፦

      “ይሖዋ ሆይ፣ ተቆጥተኸኝ የነበረ ቢሆንም

      ቁጣህ ቀስ በቀስ ስለበረደ

      ደግሞም ስላጽናናኸኝ አመሰግንሃለሁ።+

  • ኢሳይያስ 61:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ በጎ ፈቃድ* የሚያሳይበትን ዓመት፣

      አምላካችን የሚበቀልበትንም ቀን እንዳውጅ፣+

      የሚያለቅሱትንም ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል፤+

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በዓል ለማክበር የሚመጣ ስለሌለ ወደ ጽዮን የሚወስዱት መንገዶች አዝነዋል።+

      በሮቿ ሁሉ ወና ሆነዋል፤+ ካህናቷም ሲቃ ይዟቸዋል።

      ደናግሏ* አዝነዋል፤ እሷም አስከፊ ሥቃይ ደርሶባታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ