የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 40:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 አንቺ ለጽዮን ምሥራች የምትነግሪ ሴት ሆይ፣+

      ከፍ ወዳለ ተራራ ውጪ።

      አንቺ ለኢየሩሳሌም ምሥራች የምትነግሪ ሴት ሆይ፣

      ድምፅሽን በኃይል ከፍ አድርጊ።

      ድምፅሽን ከፍ አድርጊ፤ አትፍሪ።

      ለይሁዳ ከተሞች “እነሆ፣ አምላካችሁ” በማለት አስታውቂ።+

      10 እነሆ፣ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ በኃይል ይመጣል፤

      ክንዱም ስለ እሱ ይገዛል።+

      እነሆ፣ የሚከፍለው ወሮታ ከእሱ ጋር ነው፤

      የሚመልሰውም ብድራት በፊቱ አለ።+

  • ራእይ 22:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “‘እነሆ፣ እኔ ቶሎ እመጣለሁ፤ ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው የምከፍለው ብድራት ከእኔ ጋር ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ