የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 72:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 72 አምላክ ሆይ፣ ፍርዶችህን ለንጉሡ ስጥ፤

      ጽድቅህንም ለንጉሡ ልጅ አጎናጽፍ።+

  • መዝሙር 72:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 በእሱ ዘመን ጻድቅ ይለመልማል፤*+

      ጨረቃም በምትኖርበት ዘመን ሁሉ ሰላም ይበዛል።+

  • ዳንኤል 2:44
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 44 “በእነዚያ ነገሥታት ዘመን የሰማይ አምላክ ፈጽሞ የማይጠፋ+ መንግሥት ያቋቁማል።+ ይህም መንግሥት ለሌላ ሕዝብ አይሰጥም።+ እነዚህን መንግሥታት ሁሉ ያደቅቃል፤ ፈጽሞም ያጠፋቸዋል፤+ እሱም ብቻውን ለዘላለም ይቆማል፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ