የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ሰማያት ሆይ፣ ስሙ፤ ምድር ሆይ፣ አድምጪ፤+

      ይሖዋ እንዲህ ሲል ተናግሯልና፦

      “ወንዶች ልጆችን ተንከባክቤ አሳደግኩ፤+

      እነሱ ግን በእኔ ላይ ዓመፁ።+

  • ኢሳይያስ 63:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እነሱ ግን ዓመፁ፤+ ቅዱስ መንፈሱንም አሳዘኑ።+

      በዚህ ጊዜ ጠላት ሆነባቸው፤+

      ደግሞም ተዋጋቸው።+

  • ኢሳይያስ 65:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 የራሳቸውን ሐሳብ እየተከተሉ፣+

      መልካም ባልሆነ መንገድ ወደሚሄዱ+

      ግትር ሰዎች ቀኑን ሙሉ እጆቼን ዘረጋሁ፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ