የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 25:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በዚያም ቀን እንዲህ ይላሉ፦

      “እነሆ፣ አምላካችን ይህ ነው!+

      እሱን ተስፋ አድርገናል፤+

      እሱም ያድነናል።+

      ይሖዋ ይህ ነው!

      እሱን ተስፋ አድርገናል።

      በእሱ ማዳን ደስ ይበለን፤ ሐሴትም እናድርግ።”+

  • ሶፎንያስ 3:16, 17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 በዚያን ቀን ለኢየሩሳሌም እንዲህ ይባላል፦

      “ጽዮን ሆይ፣ አትፍሪ።+

      እጆችሽ አይዛሉ።

      17 አምላክሽ ይሖዋ በመካከልሽ ነው።+

      እንደ ኃያል ተዋጊ ያድናል።

      በታላቅ ደስታ በአንቺ ሐሴት ያደርጋል።+

      ለአንቺ ፍቅር በማሳየቱ ረክቶ ዝም ይላል።*

      በእልልታ በአንቺ ሐሴት ያደርጋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ