የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 29:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ክው በሉ፤ ተደነቁም፤+

      ዓይናችሁን ጨፍኑ፤ ዕውሮችም ሁኑ።+

      በወይን ጠጅ አይሁን እንጂ ሰክረዋል፤

      በሚያሰክር መጠጥ አይሁን እንጂ ተንገዳግደዋል።

  • ኢሳይያስ 51:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ከይሖዋ እጅ የቁጣውን ጽዋ የጠጣሽ

      ኢየሩሳሌም ሆይ፣ ተነሺ! ተነሺ! ቁሚ።+

      ዋንጫውን ጠጥተሻል፤

      የሚያንገዳግደውን ጽዋ ጨልጠሻል።+

  • ኤርምያስ 25:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 “አንተም እንዲህ በላቸው፦ ‘የእስራኤል አምላክ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “በመካከላችሁ ከምሰደው ሰይፍ የተነሳ ጠጡ፣ ስከሩ፣ አስታውኩ፣ ዳግመኛም ላትነሱ ውደቁ።”’+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ