የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 15:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ታውቃለህ፤

      አስበኝ፤ ትኩረትህንም ወደ እኔ አዙር።

      አሳዳጆቼን ተበቀልልኝ።+

      ቁጣህን በማዘግየት እንድጠፋ አታድርግ።*

      ይህን ነቀፋ የተሸከምኩት ለአንተ ስል እንደሆነ እወቅ።+

  • ኤርምያስ 20:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ግን እንደ አስፈሪ ተዋጊ ከእኔ ጋር ነበር።+

      ከዚህም የተነሳ የሚያሳድዱኝ ሰዎች ይሰናከላሉ እንጂ አያሸንፉም።+

      ስለማይሳካላቸውም ለከፍተኛ ኀፍረት ይዳረጋሉ።

      የሚደርስባቸው ዘላለማዊ ውርደት ፈጽሞ አይረሳም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ