የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 11:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ግን በጽድቅ ይፈርዳል፤

      የውስጥ ሐሳብንና* ልብን ይመረምራል።+

      አምላክ ሆይ፣ በእነሱ ላይ የምትወስደውን የበቀል እርምጃ እንዳይ አድርገኝ፤

      ጉዳዬን ለአንተ አቅርቤአለሁና።

  • ኤርምያስ 12:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ግን በሚገባ ታውቀኛለህ፤+ ታየኛለህም፤

      ልቤን መረመርክ፤ ከአንተም ጋር የሚስማማ ሆኖ አገኘኸው።+

      ለእርድ እንደተዘጋጁ በጎች ለያቸው፤

      ለሚገደሉበትም ቀን ለይተህ አቆያቸው።

  • ኤርምያስ 17:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 አሳዳጆቼ ኀፍረት ይከናነቡ፤+

      እኔ ግን ለኀፍረት እንድዳረግ አትፍቀድ።

      እነሱ በሽብር ይዋጡ፤

      እኔ ግን አልሸበር።

      የጥፋት ቀን አምጣባቸው፤+

      አድቅቃቸው፤ ሙሉ በሙሉም አጥፋቸው።*

  • ኤርምያስ 37:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 መኳንንቱ ኤርምያስን እጅግ ተቆጥተው+ መቱት፤ ከዚያም በወቅቱ እስር ቤት አድርገውት በነበረው በጸሐፊው በየሆናታን ቤት አሰሩት።*+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ