የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 25:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘እነሆ፣ ጥፋት ብሔራትን አንድ በአንድ ያዳርሳል፤+

      ታላቅ አውሎ ነፋስም ከምድር ዳርቻዎች ይነሳል።+

  • ኤርምያስ 30:23, 24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 እነሆ፣ የይሖዋ አውሎ ነፋስ በታላቅ ቁጣ ይነሳል፤+

      በክፉዎች ራስ ላይ እየተሽከረከረ የሚወርድ ኃይለኛ ነፋስ ይነፍሳል።

      24 ይሖዋ የልቡን ሐሳብ ሳያከናውንና ሳይፈጽም፣

      የሚነደው ቁጣው አይመለስም።+

      በዘመኑ መጨረሻ ይህን ትረዳላችሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ