የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 34:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ በሁሉም ብሔራት ላይ ተቆጥቷልና፤+

      በሠራዊታቸውም ሁሉ ላይ ተቆጥቷል።+

      ፈጽሞ ያጠፋቸዋል፤

      ለእርድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል።+

       3 የተገደሉባቸው ሰዎች ይጣላሉ፤

      የአስከሬኖቻቸውም ግማት ወደ ላይ ይወጣል፤+

      ከደማቸውም የተነሳ ተራሮቹ ይሸረሸራሉ።*+

  • ኤርምያስ 25:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ስለዚህ ከይሖዋ እጅ ጽዋውን ወሰድኩ፤ ይሖዋ ወደላከኝም ብሔራት ሁሉ ሄጄ አጠጣኋቸው፦+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ