-
ኤርምያስ 31:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “‘መላውን የእስራኤል ዘር፣ በሠሩት ነገር ሁሉ የተነሳ ልተዋቸው የምችለው፣ በላይ ያሉትን ሰማያት መለካት፣ በታች ያሉትንም የምድር መሠረቶች መመርመር የሚቻል ከሆነ ብቻ ነው’ ይላል ይሖዋ።”+
-
-
ሚክያስ 7:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እሱ ለዘላለም አይቆጣም፤
ታማኝ ፍቅር በማሳየት ደስ ይሰኛልና።+
-