የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 13:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከመንግሥታትም ሁሉ እጅግ የከበረችው፣*+

      የከለዳውያን ውበትና ኩራት የሆነችው ባቢሎን፣+

      አምላክ እንደገለበጣቸው እንደ ሰዶምና እንደ ገሞራ ትሆናለች።+

  • ኤርምያስ 25:12-14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “‘ይሁንና ሰባው ዓመት ሲፈጸም+ በበደላቸው የተነሳ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ብሔር ተጠያቂ አደርጋለሁ’*+ ይላል ይሖዋ፤ ‘የከለዳውያንንም ምድር እስከ ወዲያኛው ባድማ አደርገዋለሁ።+ 13 በምድሪቱ ላይ የተናገርኩትን ቃል ሁሉ ይኸውም ኤርምያስ በሁሉም ብሔራት ላይ የተነበየውንና በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈውን ነገር ሁሉ አመጣባታለሁ። 14 ብዙ ብሔራትና ታላላቅ ነገሥታት+ ባሪያዎች ያደርጓቸዋልና፤+ እኔም እንደ ድርጊታቸውና እንደ ገዛ እጃቸው ሥራ እከፍላቸዋለሁ።’”+

  • ኢዩኤል 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ግብፅ ግን ባድማ ትሆናለች፤+

      ኤዶምም በምድራቸው ንጹሕ ደም በማፍሰስ+

      በይሁዳ ሕዝብ ላይ ግፍ ስለፈጸመች+

      ጠፍ ምድረ በዳ ትሆናለች።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ