-
ዘዳግም 28:63አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
63 “ይሖዋ እናንተን በማበልጸግና በማብዛት እጅግ ይደሰት እንደነበረው ሁሉ ይሖዋ እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስም እጅግ ይደሰታል፤ ገብታችሁ ከምትወርሷት ምድር ላይ ተጠራርጋችሁ ትጠፋላችሁ።
-
-
ኤርምያስ 21:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እኔ ራሴ በተዘረጋች እጅና በኃያል ክንድ እንዲሁም በመዓትና በታላቅ ቁጣ እዋጋችኋለሁ።+
-